በግብርና ሚኒስቴር የቀድሞው ሚንስትር አቶ ዑመር ሁሴን ለአዲሱ የግብርና ሚኒስቴር ሚንስትር ለዶ/ር ግርማ አመንቴ የስራ ርክክብ አደረጉ፡፡ በዚህም ባለፉት አራት ዓመታት የተሰሩ ዋና ዋና የግብርና ስራዎች ላይ አቶ ዑመር ሁሴን ገለጻ አድርገዋል፡፡ በመሆኑም ጥሩ ውጤት የተመዘገበባቸው ዋና ዋና ስራዎች እና ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚስፈለጉ ቦታዎችን በመጥቀስ ገልጸዋል፡፡ በዚህም ግብርናው ባለፉት አመታት በስንዴ ምርት፣ በአርንጓዴ አሻራና መሰል ስራዎች ጥሩ ውጤት እንዳስመዘገበ ተገልጿል፡፡ ይህንን ይበልጥ ለማዘመንና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በኢንቨስትመንትና በመካናይዜሽን ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት እንዳለበት ተገልጿል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ በምርጥ ዘር አቅርቦት፣ በመስኖ ስራ፣ እንዲሁም ተጨማሪ ግብርናውን አጋዥ የሆነ ፋይናንስ…
Read MoreNews
በአረንጓዴ አሻራ ደንን ማልማት
በአረንጓዴ አሻራ ደንን ማልማት በሚል መርህ በወልመራ አካባቢ በተደረገን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ላይ ክቡር አቶ ከበደ ይማም የኢትዮጵያ የደን ልማት ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ የኢትዮጵያ የደን ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር የሰጡትን ማብራሪያ ከዚህ በታች የተቀመጠው የ YouTube link በመጫን መከታተል ይቻላል፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=rGMqLxM1QU4
Read Moreኢቲቪ ወቅታዊ- አረንጓዴ አሻራ Etv | Ethiopia | News
ክቡር አቶ ከበደ ይማም የኢትዮጵያ የደን ልማት ዋና ዳይሬክተር እና አቶ ተፈራ ታደሰ በግብርና ሚ/ር የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በወቅታዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉትን ውይይት የሚያሳይ ሲሆን ሙሉ ውይይቱን ከዚህ በታች የተቀመጠውን የ YouTube link በመጫን መከታተል ይቻላል፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=P-tjF34yBtU
Read Moreየኢትዮጵያ የደን ልማት ሰራተኞች 2014 ዓ.ም. ለአረንጓዴ አሻራ መረሀ ግብር ተሳትፎ የደን ተከላ ፕሮግራም
የኢትዮጵያ የደን ልማት ሰራተኞች 2014 ዓ.ም. ለአረንጓዴ አሻራ መረሀ ግብር ተሳትፎ የደን ተከላ ፕሮግራም በመናገሻ አካባቢ ክቡር አቶ ከበደ ይማም የኢትዮጵያ የደን ልማት ዋና ዳይሬክተር እና ምክትል ዋና ዳይሬክትር ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ በተገኙበት የተከላ ስነስርዓቱ ተከናውኗል፡፡ የፕሮግራሙን አጠቃላይ ይዘት ለመረዳት ቪዲዮውን ይመለከቱ፡፡
Read Moreየ4ኛው አረንጓዴ አሻራ መሪ ቃል “አሻራችን ለትውልዳችን” የሚል ነው፡፡
የ4ኛው አረንጓዴ አሻራ አገር አቀፍ መረሀ ግብር ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት መክፈቻን በከፊል ለማየት ከዚህ በታች የሚገኘውን የፌስቡክ link በመጫን ቪዲዮውን መከታተል ይችላሉ፡፡ (16) Facebook
Read Moreጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአራተኛው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉት ንግግር።
የ4ኛው አረንጓዴ አሻራ አገር አቀፍ መረሀ ግብር ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ የፌደራሽን ምክር ቤት አባላት፣ የክልል ፕሬዘዳንቶች፣ አምባሳደሮች፣ተጋባዥ እንግዶች እና የሚመለከታቸው የዘርፉ ባለስልጣናት በተገኙበት አገር አቀፍ መርሀግብሩ ተጀምሯል፡፡ የመክፈቻ ስነ ስርዓቱን ከዚህ በታች የሚገኘውን የፌስቡክ link በመጫን ቪዲዮውን መከታተል ይችላሉ፡፡ (549) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአራተኛው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉት ንግግር። – YouTube Green Legacy 2022: Annual Tree Planting Campaign Begins The fourth Green Legacy planting campaign has begun today with a target of planting 6 billion seedlings during…
Read Moreበቀርካሃ ላይ ሲሰራ የነበረው የላብራቶሪ የምርምር ስራ የተራቆቱ ቦታዎችን ቶሎ እንዲያገግሙ ማድረግ የሚያስችል ነው
EEFRI, 04/11/2020, Addis Ababa የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በዓለማችን ከ1600 በላይ የቀርከሃ ዝርያዎች ሲኖሩ በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የሆኑ የቆላና የደጋ የሚባሉ ሁለት የቀርከሃ ዝርያዎች እንዳሉ መረጃዎች ያሰረዳሉ፡፡ ቀርከሃ በዘሩ መራባት የሚችል ቢሆንም ፍሬውን ለማግኘት በረጅም አመት አንድጊዜ የሚያብብ በመሆኑና በተለያዩ ተባዮችና በሽታዎች ምክንያት በአንድ ጊዜ ብዙ ዘር ለማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡
Read Moreየቆላ ቀርከሃን ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል
EFRI, 04/11/2020 ኢንስቲትዩታችን (የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት)ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ፕሮቶኮሉን በመጠቀምና ችግኝ በማምረት በተለያየ ሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት በተራቆተው የአባይ ተፋሰስ የሚገኘውን የተወሰነውን ቦታ በቆላ ቀርከሃ ለመሽፈን እጽዋቱ በብዛት እየተባዛ ይገኛል ፡፡
Read MoreEEFRI receives wood processing equipment
09 January 2020, Addis Ababa. Ethiopian Environment and Forest Research Institute (EEFRI) received the first batch of equipment (Wood Processing Technologies/tools) from the Swedish government through the SIDA support program of “Institutional Strengthening for Catalysing Forest Sector Development Project in Ethiopia”. The project is currently implemented in collaboration with the SLU, EFCCC, CIFOR and WGCF-NR. The tools will enable EEFRI to renovate and modernize one of its research centers, namely Forest Resources Utilization, Innovation Research and Training Center (the then Wood Technology Research Center).
Read MoreH.E. Ato Kebede Yimam, has opened a national workshop at Adama
A national research workshop on sustainable natural resources management for combating desertification and land degradation in arid and semi-arid areas of Ethiopia has taken place from August 14-15, 2018 at Adama. More than 75 participants invited from the federal and regional research, higher learning and development institutions have attended the workshop. A welcome speech was made by Dr. Abiyot Birihanu, Director General of EEFRI and Officially opened by His Excellency Ato Kebede Yimam, State Minister of the Ministry of Environment, Forest and Climate Change (MEFCC). The state minister has explained…
Read More