የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋቶች

ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ.ቢ.ሲ/ው.ኢ.ሚ)
አዲስ አበባ
***************®****************
ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
ከእነዚህ ተግባራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ስሟ በጉልህ እንዲጠቀስ አድርጓል።
በመንግሥት ቆራጥነት እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያውያንን ልብና ጉልበት በአንድነት ያስተሳሰረ ታላቅ ሀገራዊ ተግባር ሆኖ ቀጥሏል።
ይህ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶች ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧልMay be an image of text that says 'አረንንዴ አሻራ GREEN GREENLEGACY LEGACY ታዲጃ ችግኝሶ ችግኝየቢሊዮነ) አረንጓዴ አሻራ 2011 2018 ዓ.ም በአረንጓዴ አሻራ መርሃ- መርሃ-ግብር 10 5.9 ቢሊዮን 6 6.8 ቢለዮን ቢኢዮን 7.2 ቢሊዮን 7.5 ቢሊዮን 7.5 ቢሌዮን 8 ቤለዮን 8.5 ቢለዮን 2011 ቅ.ም 2014 .ም 8.5 ቢሊዮን የታቀድ) 2015 မှ 2016 .ም 2017 ዓ.ም 2018 ዓ.ም 2012 ች.ም 2013 ရာ 2018 ዱ.ም 8.5 ቢሊዮን ችግኞች ለመትከል ナ中土 50 ቢለዮን+ ችግኞች (የ1ዳው እና 2ኛው ምፅራፍ እጠቃላይ ገብ) ሀገራዊ ሀገራዊተሳትር ሚሊያን ለያእእትትድዋዑቃበትግናተክላልና ተከእያ እንክብሳቤተሳትሄዋል ሳሌተላትፈዋል เานุ በናጫን ሰማትትል እቀፍአድናፍት 8.5ቢሊዮን 8.5 በ2018ዓ.ም ለመትከል የታቀደ f0ooooo'

Related posts