በቀርካሃ ላይ ሲሰራ የነበረው የላብራቶሪ የምርምር ስራ የተራቆቱ ቦታዎችን ቶሎ እንዲያገግሙ ማድረግ የሚያስችል ነው

EEFRI, 04/11/2020, Addis Ababa የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በዓለማችን ከ1600 በላይ የቀርከሃ ዝርያዎች ሲኖሩ በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የሆኑ የቆላና የደጋ የሚባሉ ሁለት የቀርከሃ ዝርያዎች እንዳሉ መረጃዎች ያሰረዳሉ፡፡ ቀርከሃ በዘሩ መራባት የሚችል ቢሆንም ፍሬውን ለማግኘት በረጅም አመት አንድጊዜ የሚያብብ በመሆኑና በተለያዩ ተባዮችና በሽታዎች ምክንያት በአንድ ጊዜ ብዙ ዘር ለማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡

Read More

የቆላ ቀርከሃን ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል

EFRI, 04/11/2020 ኢንስቲትዩታችን (የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት)ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ፕሮቶኮሉን በመጠቀምና ችግኝ በማምረት በተለያየ ሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት በተራቆተው የአባይ ተፋሰስ የሚገኘውን የተወሰነውን ቦታ በቆላ ቀርከሃ ለመሽፈን እጽዋቱ በብዛት እየተባዛ ይገኛል ፡፡

Read More

EEFRI receives wood processing equipment

09 January 2020, Addis Ababa. Ethiopian Environment and Forest Research Institute (EEFRI) received the first batch of equipment (Wood Processing Technologies/tools) from the Swedish government through the SIDA support program of “Institutional Strengthening for Catalysing Forest Sector Development Project in Ethiopia”. The project is currently implemented in collaboration with the SLU, EFCCC, CIFOR and WGCF-NR. The tools will enable EEFRI to renovate and modernize one of its research centers, namely Forest Resources Utilization, Innovation Research and Training Center (the then Wood Technology Research Center).

Read More

EEFRI DG has made discussion with INBAR DDG

Dr Wubalem Tadesse, Director General of the Ethiopian Environment and Forest Research Institute (EEFRI) and Dr Li Zhiyong, Deputy Director General of the International Network for Bamboo and Rattan have made a very fruitful discussion in Masters International Hotel, Addis Ababa, on 29th November 2017. Their discussion was mainly focuses on future bilateral collaborations between INBAR and EEFRI.        

Read More