Category: News
GLI Bringing Displaced Wildlife Back Home
July , 2026 (ENA) Addis Ababa ***************®************** The Ethiopian Wildlife Conservation Authority (EWCA) says Ethiopia’s Green Legacy Initiative (GLI) is restoring degraded ecosystems, enabling displaced wildlife to return to their natural habitats while improving biodiversity and strengthening climate resilience across the country. In an exclusive interview with ENA, EWCA Director General Kumara Wakjira said the nationwide tree planting campaign has produced visible environmental gains in areas where vegetation has been restored. According to the director general, the initiative has played a significant role in preserving bio-diversity, restoring ecological balance, and…
Read Moreየአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋቶች
ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ.ቢ.ሲ/ው.ኢ.ሚ) አዲስ አበባ ***************®**************** ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። ከእነዚህ ተግባራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ስሟ በጉልህ እንዲጠቀስ አድርጓል። በመንግሥት ቆራጥነት እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያውያንን ልብና ጉልበት በአንድነት ያስተሳሰረ ታላቅ ሀገራዊ ተግባር ሆኖ ቀጥሏል። ይህ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ…
Read Moreየአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና ትልቅ አቅም እየሆነ ነው።
ሠመራ፤ ሰኔ 19/2018 (ኢዜአ) *************®************* የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና ትልቅ አቅም መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በገቢ ራሱ ዞን አዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ሳቡሬ ቀበሌ አስጀምረዋል። በዚሁ ሁነት ላይ እንደተናገሩት እንደ ሀገር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው። በአፋር ክልልም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና መሰረት ሆኖ እያገለገለ መሆኑን አንስተው ዘንድሮም ልማቱ…
Read Moreባለፉት ሰባት አመታት በአረንጓዴ አሻራ የተሠራው ስራ የመሬት መራቆትን ከመከላከል አልፎ በምግብ ራሳችንን እንድንችል ከፍተኛ ሚናን ተጫውቷል።
https://web.facebook.com/share/p/1DC7b9vFWn/
Read More