አረንጓዴ ዐሻራ፡ የምግብ ዋስትና የጀርባ አጥንት።

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ****************®**************** የአየር ንብረት መለዋወጥ፣ የአፈር ምርታማነት መቀነስ እና የደን ሽፋን መሳሳት በዓለም አቀፍ ደረጃ ምርትና ምርታማነት ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ በተለይም ግብርና የኢኮኖሚያቸው የጀርባ አጥንት ለሆነ የአፍሪካ ሀገራት ምርታማነት ላይ የሚያመጣው ተጽዕኖ ከፍተኛ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ይህንን ዘርፈ ብዙ ችግር ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከምትከውናቸው ተግባራት መካከል በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዋነኛው ነው። ይህ ንቅናቄ የደን ሽፋንን ለማሳደግ የሚደረግ ዘመቻ ብቻ ሳይሆን፤ የተፈጥሮ ሀብትን መልሶ በማልማት የሀገሪቱን የምግብ ዋስትና በዘላቂነት ለማረጋገጥ የተነደፈ…

Read More

ተናበበ “የአንድ እቅድ አንድ ሪፖርት“ ስርዐት መዘርጋት በደን ዘርፍ እየተመዘገበ ለሚገኘው ሀገራዊ ስኬት የላቀ ሚና እንዳበረከተ ተገለፀ፡፡

ሀምሌ 20/2018 ዓ.ም (ኢ.ደ.ል) ************************®********************* የኢትዮጵያ ደን ልማት ተቋም ከክልል ባለድርሻዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማና የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅና መናበብ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ ሀገራዊ የአስር አመታት መሪ ዕቅድን መነሻ በማድረግ ደን ዘርፍ የመካከለኛ ዘመን እቅድ ላለፉት ሶስት ዓመታት ሲተገበር የቆየ ሲሆን ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በደን ዘርፍ ለማሳካት የተጣሉና በደን ልማት፤ በደን ጥበቃና እንክብካቤ፤ በደን ውጤቶች ግብይትና በዘርፉ ከሚከናወኑ የምርምር ተልዕኮዎች በስኬታማነት እየተተገበሩ ቆይተዋል፤ ስኬትም ተመዝግቧል፡፡ በዚሁ ማዕቀፍ መሰረት የዘርፉ ያለፈው በጅት ዓመት በተለዩ 12 ግቦች ተለይቶና ዒላማ ተቀምጦ ሲተገበር የቆየ ሲሆን ተቋሙ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን “የአንድ…

Read More

በዘንደሮው የክረምት ወራት በአረንጓዴ አሻራ ብሔራዊ መርሃ ግብር ለመትከል ከታቀደው ችግኞች 4.7 ቢሊዮን ያህል መተከሉ ተገለፀ፡

ሀምሌ 17/2018 ዓ.ም *************®************** የኢትዮጵያ ደን ልማት አመራሮችና ሠራተኞች የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈፀፀም ሪፖርት ግምገማ እና የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ አካሄዱ፡፡ በእቅድ አፈፃፀምና ትውውቅ መድረኩ ተቋሙ በበጀት አመቱ ለማሳካት ያቀደውን እቅድ የፊዚካል ስራዎች 98.6% እንዲሁም በካፒታል በጀት አፈፃፀም 99.4% በአማካይ ደግሞ የዕቅዱን 94.4% በማከናወን ከፍተኛ አፈፃፀም አስመዝግቧል። በበጀት አመቱ ለማከናወን የተያዙት ግቦች በሙሉ ከዘጠና ፐርሰንት በላይ አፈፃፀም የተመዘገበባቸው ሲሆን በተለይም ለልማት የሚውል ሀብት ከተለያዩ አካላት ከማፈላለግ አኳያ፣ የደን ሽፋንን ለማሳደግ የሚደረጉ ጥረቶችን ከማሳካት ረገድ፣ ከደን ዘርፍ ህግ ተከባሪነት ረገድ፣ የደን ሀብት ለዜጎች የስራ እድል ከመፍጠርና ለዜጎች ገቢ ከማስገኘት…

Read More

የአረንጓዴ አሻራ ብሔራዊ መርሃ ግብር ግድቦቻችን በደለል እንዳይሞሉ ለማድረግና የከርሰ ምድርና የገፀ ምድር ውኃ ግኝታችን እንዲጎለብት አዎንታዊ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለፀ፡

ሀምሌ 15/2018 ዓ.ም ለገዳዲ *******************®**************** የኢትዮጵያ ደን ልማት አመራሮችና ሠራተኞች በኦሮሚያ ክልል በሸገር ሲቲ ኩራ ጂዳ ክፍለ ከተማ በኩራ ጂዳ ወረዳ በለጋዳዲ የውኃ ግድብ ተፋሰስ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ አከናወኑ። ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ከሚገኙ ታላላቅ የልማት ፕሮግራሞች መካካል አንዱ የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ሲሆን በመርሃ ግብሩም እስከዚህ አመት ክረምት መግቢያ ድረስ ከ48 ቢሊዮን በላይ የተለያየ ፋይዳ ያላቸው ችግኞችን በመትከል የደን ሽፋናችንን ማሳደግ ተችሏል፡፡ በያዝነው የክረምት ወራትም 8 .5 ቢሊዮን ያህል ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያላቸው ታቅዶ ለተግባራዊነቱ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በርካታ ሀገራዊ ፋይዳዎችን እያስገኘ ሲሆን…

Read More

Farm Africa and Partners Launch HARNESS Project to Drive Conservation and Livelihoods across Ethiopia’s Forest Landscapes.

​July 21, 2026 Bushoftu. ****************®********* In a major initiative to protect Ethiopia’s robust forest resources along with high-biodiversity ecosystems while boosting rural economies, Farm Africa and a consortium of environmental organizations have officially launched a large-scale conservation and sustainable development program: “Harnessing Forests and Ecosystems for a Climate-Nature-People Triple Win” (HARNESS). ​Financed by the Royal Norwegian Embassy (via NORAD), the multi-year initiative runs through February 2029. The project operates across the ecologically critical biomes of the Oromia and Southwest Ethiopia regions—including the renowned Bale Eco-Region—scaling up tested participatory conservation models…

Read More

𝗪𝗛𝗘𝗡 𝗧𝗛𝗘 𝗣𝗟𝗔𝗡𝗘𝗧 𝗛𝗘𝗔𝗧𝗦 𝗨𝗣, 𝗘𝗧𝗛𝗜𝗢𝗣𝗜𝗔 𝗣𝗟𝗔𝗡𝗧𝗦 𝗛𝗢𝗣𝗘:

July , 2026 Addis Ababa, (FMC) *******************®****************** As record-breaking temperatures, devastating wildfires, prolonged droughts, and climate-induced disruptions continue to affect communities across different parts of the world, the consequences of environmental degradation are becoming increasingly visible. What was once regarded as a distant climate threat has become a present-day global challenge demanding collective action and practical solutions. From scorching heatwaves sweeping across parts of Europe and other regions to growing pressure on water resources, agriculture, and ecosystems, the world is witnessing the mounting cost of a changing climate. Scientists and…

Read More

GLI Bringing Displaced Wildlife Back Home

July , 2026 (ENA) Addis Ababa ***************®************** The Ethiopian Wildlife Conservation Authority (EWCA) says Ethiopia’s Green Legacy Initiative (GLI) is restoring degraded ecosystems, enabling displaced wildlife to return to their natural habitats while improving biodiversity and strengthening climate resilience across the country. In an exclusive interview with ENA, EWCA Director General Kumara Wakjira said the nationwide tree planting campaign has produced visible environmental gains in areas where vegetation has been restored. According to the director general, the initiative has played a significant role in preserving bio-diversity, restoring ecological balance, and…

Read More

የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋቶች

ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ.ቢ.ሲ/ው.ኢ.ሚ) አዲስ አበባ ***************®**************** ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። ከእነዚህ ተግባራት መካከል ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ስሟ በጉልህ እንዲጠቀስ አድርጓል። በመንግሥት ቆራጥነት እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያውያንን ልብና ጉልበት በአንድነት ያስተሳሰረ ታላቅ ሀገራዊ ተግባር ሆኖ ቀጥሏል። ይህ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ…

Read More

የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና ትልቅ አቅም እየሆነ ነው።

ሠመራ፤ ሰኔ 19/2018 (ኢዜአ) *************®************* የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና ትልቅ አቅም መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ሐሳብ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በገቢ ራሱ ዞን አዋሽ ፈንታሌ ወረዳ ሳቡሬ ቀበሌ አስጀምረዋል። በዚሁ ሁነት ላይ እንደተናገሩት እንደ ሀገር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው። በአፋር ክልልም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ባሻገር ለምግብ ዋስትና መሰረት ሆኖ እያገለገለ መሆኑን አንስተው ዘንድሮም ልማቱ…

Read More