ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአራተኛው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉት ንግግር።

የ4ኛው አረንጓዴ አሻራ አገር አቀፍ መረሀ ግብር ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ የፌደራሽን ምክር ቤት አባላት፣ የክልል ፕሬዘዳንቶች፣ አምባሳደሮች፣ተጋባዥ እንግዶች እና የሚመለከታቸው የዘርፉ ባለስልጣናት በተገኙበት አገር አቀፍ መርሀግብሩ ተጀምሯል፡፡ የመክፈቻ ስነ ስርዓቱን ከዚህ በታች የሚገኘውን የፌስቡክ link በመጫን ቪዲዮውን መከታተል ይችላሉ፡፡ (549) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአራተኛው አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉት ንግግር። – YouTube Green Legacy 2022: Annual Tree Planting Campaign Begins The fourth Green Legacy planting campaign has begun today with a target of planting 6 billion seedlings during…

Read More

በቀርካሃ ላይ ሲሰራ የነበረው የላብራቶሪ የምርምር ስራ የተራቆቱ ቦታዎችን ቶሎ እንዲያገግሙ ማድረግ የሚያስችል ነው

EEFRI, 04/11/2020, Addis Ababa የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በዓለማችን ከ1600 በላይ የቀርከሃ ዝርያዎች ሲኖሩ በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የሆኑ የቆላና የደጋ የሚባሉ ሁለት የቀርከሃ ዝርያዎች እንዳሉ መረጃዎች ያሰረዳሉ፡፡ ቀርከሃ በዘሩ መራባት የሚችል ቢሆንም ፍሬውን ለማግኘት በረጅም አመት አንድጊዜ የሚያብብ በመሆኑና በተለያዩ ተባዮችና በሽታዎች ምክንያት በአንድ ጊዜ ብዙ ዘር ለማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡

Read More

የቆላ ቀርከሃን ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል

EFRI, 04/11/2020 ኢንስቲትዩታችን (የኢትዮጵያ የአካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት)ከአማራ መልሶ ማቋቋም ልማት ድርጅት (አመልድ) እጽዋት ቲሹ ካልቸር ላብራቶሪ ጋር በመተባበር ላለፉት ሁለት አመታት የቆላ ቀርከሃን በብዛት ለማባዘት የሚያስችል ፕሮቶኮል ለማውጣት የተደረገው ምርምር ውጤታማ ሆኗል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ፕሮቶኮሉን በመጠቀምና ችግኝ በማምረት በተለያየ ሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት በተራቆተው የአባይ ተፋሰስ የሚገኘውን የተወሰነውን ቦታ በቆላ ቀርከሃ ለመሽፈን እጽዋቱ በብዛት እየተባዛ ይገኛል ፡፡

Read More

የደን ቃጠሎን በጋራ እንከላከል

(ወቅታዊ መልዕክት) 12 ጥር 2012: ደን በተለያዩ ነገሮች ተፅዕኖ ሊደርስበት ይችላል፡፡ በአለም ዙሪያ ከፍተኛ ችግር ከሚያደርሱ ምክንያቶች አንዱና ዋነኛው ደግሞ የሰደድ እሳት ነው፡፡ በአለም ደረጃ በየዓመቱ በሰደድ እሳት በብዙ ሺህ ሄክታር የሚደርስ ደን የሚወድም ሲሆን በኢትዮጵያም እሰከ መቶ ሺህ ሄክታር ደን ላይ ጉዳት እንደሚደርስ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የቃጠሎው መንስዔ የተለያየ ቢሆንም በኢትዮጵያ በአብዛኛው ሰው ሰራሽ ችግር ነው፡፡ ሰዎች የእርሻ ማሳቸውን ለማዘጋጀት በሚያደርጉት የማቃጠል ሂደት እና በጫካ ማር ቆረጣ ሂደት በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንደሆኑ የተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ በኢትዮጵያ ከጥር እስከ መጋቢት ባሉት ነፋሻማና ሞቃት የአየር ሁኔታ በሚጠናከርበት ወቅት የደን ቃጠሎ በብዛት ይከሰታል፡፡ …

Read More

የደን ሀብት ዘላቂ ልማት ትኩረት ይሻል

ዛፍን በመትከል አለማችንን የተሻለች በማድረግ ከፍተኛ ተፅዕኖ ማምጣት ይቻላል፡፡ ዛፍን በአግባቡ ከያዝነው ቁሳቁስና የተለያዩ ግልጋሎቶችን በመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይሰጠናል፡፡ ዛፍ ከጠፋ ቀጣይነት ያለው ህይወት ጥያቄ ውስጥ ይገባል፡፡ የዛፎች መኖር የህልውና ዋስተና ናቸው፡፡ ደን ሊሻሻል፣ ሊያድግ እና ሊጠበቅ የሚችል ታዳሽ የሆነ ሃብታችን ነው፡፡ ዓለምን የተሻለች ለማድረግና ለማስቀጠል ዛፍን እንደመትከልና መንከባከብ የመሰለ አስደሳችና ቀላል ዘዴ የለም፡፡ በ1992 በተደረገው የመሬት ጉባኤ (Earth Summit) ብዝሀ ሕይወት፤ የአየር ንብረት ለውጥና በረሃማነት ጉዳይ ጀምሮ ስለደን በተደጋጋሚ ትኩረት እንዲሰጠው የተወሰነ ሲሆን በተለይ በ2012 በተደረገው የሪዮ ስብሰባ የዓለም መንግስታት የተቀናጀ የዘላቂ ልማት በኢኮኖሚ በማህበራዊ እና በአካባቢያዊ ዘርፎች እንዲረጋገጥ…

Read More

EEFRI receives wood processing equipment

09 January 2020, Addis Ababa. Ethiopian Environment and Forest Research Institute (EEFRI) received the first batch of equipment (Wood Processing Technologies/tools) from the Swedish government through the SIDA support program of “Institutional Strengthening for Catalysing Forest Sector Development Project in Ethiopia”. The project is currently implemented in collaboration with the SLU, EFCCC, CIFOR and WGCF-NR. The tools will enable EEFRI to renovate and modernize one of its research centers, namely Forest Resources Utilization, Innovation Research and Training Center (the then Wood Technology Research Center).

Read More

H.E. Ato Kebede Yimam, has opened a national workshop at Adama

A national research workshop on sustainable natural resources management for combating desertification and land degradation in arid and semi-arid areas of Ethiopia has taken place from August 14-15, 2018 at Adama. More than 75 participants invited from the federal and regional research, higher learning and development institutions have attended the workshop. A welcome speech was made by Dr. Abiyot Birihanu, Director General of EEFRI and Officially opened by His Excellency Ato Kebede Yimam, State Minister of the Ministry of Environment, Forest and Climate Change (MEFCC). The state minister has explained…

Read More

EEFRI DG has made discussion with INBAR DDG

Dr Wubalem Tadesse, Director General of the Ethiopian Environment and Forest Research Institute (EEFRI) and Dr Li Zhiyong, Deputy Director General of the International Network for Bamboo and Rattan have made a very fruitful discussion in Masters International Hotel, Addis Ababa, on 29th November 2017. Their discussion was mainly focuses on future bilateral collaborations between INBAR and EEFRI.        

Read More

HIMALAYAN FOREST RESEARCH INSTITUTE, SHIMLA Visited by High Level Ethiopian Delegation

As a part of India Exposure and Experience Sharing Visit, a 15 member high level delegation headed by His Excellency Dr. Gemedo Dalle, Minister of Environment, Forests & Climate Change and His Excellency Kebede Yimam, State Minister, Environment, Forests & Climate Change, Government of Ethiopia visited Himalayan Forest Research Institute, Shimla on 17th March 2017. http://hfri.icfre.gov.in/UserFiles/File/2017/Visit-Delegation-Ethiopia_20Mar17.pdf    

Read More

Assessing Ethiopia’s capacity to participate in the Future Earth Initiative

On 26th January 2017, UNESCO and Ethiopia’s Environment and Forest research Institute (EEFRI) organised a workshop in Addis Ababa aimed at assessing Ethiopia’s capacity to participate in the Future Earth Initiative. This workshop is part of the ongoing 3-year “Future Earth Capacity Program” financed by the Swedish International Development Cooperation Agency (Sida) which aims at building and mobilizing the necessary scientific and research capacity in Bolivia, Ethiopia, Kenya, Rwanda, Tanzania and Uganda. Representation of African Countries is a key issue for the Future Earth Initiative, as the continent is considered…

Read More