News
ሌላኛው የሥራ ዕድል ምንጭ
የአረንጓዴ አሻራ ትሩፋቶች
ከክልሎች ጋር በመቀናጀት ለ2018 በጀት ዓመት “የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ መርሀ ግብር” የተከላ ቦታ ልየታና ዝግጅት
ከክልሎች ጋር በመቀናጀት ለ2018 በጀት ዓመት “የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ መርሀ ግብር” የተከላ ቦታ ልየታና ዝግጅት፣ የችግኝ ማፍላትና ሌሎች ግብአቶች ማሟላት ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ደን ልማት ገለፀ። ሰኔ/2018 ዓ፣ም ሲዳማ ክልል፣ ሸበዲኖ ወረዳ *************®********** የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር በኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ በውጤታማነት እየተተገበረ ይገኛል። በዚህ ትግበራም በሚሊዮኖች ሄክታር የተራቆተ መሬት አገግሟል፣ የደን ሽፋናችን ጨምሯል፣ ለሚሊዮን ዜጎችም የስራ እድል ተፈጥሯል፣ የአፈር መሸርሸርና መከላት ቀንሷል፣ የዓየር ንብረት ለውጥን አሉታዊ ተፅኖ ለመቋቋምም የራሱን ድርሻ አበርክቷል፤ ለዝናብና ለከርሰ ምድር ውሀ ሀብት ግኝታችንን መጎልበትም አሰተዋፅኦ አድርጓል። የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ከነዚህ ፋይዳዎች…
Read MoreForestry Highlights
Forestry Highlights This file has been prepared and organized by Ethiopian Forestry Development Communication Affairs office.
Read Moreበመትከል ማንሰራራት
ለመጭው ትውልድ ምንዳ ለማውረስ በአረንጓዴ አሻራ ይረጋገጣል
ሐምሌ 24፣2017 ዓ.ም ፣700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር
አረንጓዴ አሻራ በመትከል ማንሰራራት፣ 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር
በመትከል ማንሰራራት (Restoration by planting)
ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር አብይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2017 ዓ.ም. የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለማስጀመር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ያደረጉት ንግግር::
Read More