በአረንጓዴ አሻራ ደንን ማልማት

በአረንጓዴ አሻራ ደንን ማልማት በሚል መርህ በወልመራ አካባቢ በተደረገን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ላይ ክቡር አቶ ከበደ ይማም የኢትዮጵያ የደን ልማት ዋና ዳይሬክተር እና ዶ/ር ሞቱማ ቶሌራ የኢትዮጵያ የደን ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር የሰጡትን ማብራሪያ ከዚህ በታች የተቀመጠው የ YouTube link በመጫን መከታተል ይቻላል፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=rGMqLxM1QU4

Read More