የደን ቃጠሎን በጋራ እንከላከል

(ወቅታዊ መልዕክት) 12 ጥር 2012: ደን በተለያዩ ነገሮች ተፅዕኖ ሊደርስበት ይችላል፡፡ በአለም ዙሪያ ከፍተኛ ችግር ከሚያደርሱ ምክንያቶች አንዱና ዋነኛው ደግሞ የሰደድ እሳት ነው፡፡ በአለም ደረጃ በየዓመቱ በሰደድ እሳት በብዙ ሺህ ሄክታር የሚደርስ ደን የሚወድም ሲሆን በኢትዮጵያም እሰከ መቶ ሺህ ሄክታር ደን ላይ ጉዳት እንደሚደርስ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የቃጠሎው መንስዔ የተለያየ ቢሆንም በኢትዮጵያ በአብዛኛው ሰው ሰራሽ ችግር ነው፡፡ ሰዎች የእርሻ ማሳቸውን ለማዘጋጀት በሚያደርጉት የማቃጠል ሂደት እና በጫካ ማር ቆረጣ ሂደት በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንደሆኑ የተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ በኢትዮጵያ ከጥር እስከ መጋቢት ባሉት ነፋሻማና ሞቃት የአየር ሁኔታ በሚጠናከርበት ወቅት የደን ቃጠሎ በብዛት ይከሰታል፡፡ …

ተጨማሪ ያንብቡ

የደን ሀብት ዘላቂ ልማት ትኩረት ይሻል

ዛፍን በመትከል አለማችንን የተሻለች በማድረግ ከፍተኛ ተፅዕኖ ማምጣት ይቻላል፡፡ ዛፍን በአግባቡ ከያዝነው ቁሳቁስና የተለያዩ ግልጋሎቶችን በመስጠት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይሰጠናል፡፡ ዛፍ ከጠፋ ቀጣይነት ያለው ህይወት ጥያቄ ውስጥ ይገባል፡፡ የዛፎች መኖር የህልውና ዋስተና ናቸው፡፡ ደን ሊሻሻል፣ ሊያድግ እና ሊጠበቅ የሚችል ታዳሽ የሆነ ሃብታችን ነው፡፡ ዓለምን የተሻለች ለማድረግና ለማስቀጠል ዛፍን እንደመትከልና መንከባከብ የመሰለ አስደሳችና ቀላል ዘዴ የለም፡፡ በ1992 በተደረገው የመሬት ጉባኤ (በምድር ሰሚት) ብዝሀ ሕይወት፤ የአየር ንብረት ለውጥና በረሃማነት ጉዳይ ጀምሮ ስለደን በተደጋጋሚ ትኩረት እንዲሰጠው የተወሰነ ሲሆን በተለይ በ2012 በተደረገው የሪዮ ስብሰባ የዓለም መንግስታት የተቀናጀ የዘላቂ ልማት በኢኮኖሚ በማህበራዊ እና በአካባቢያዊ ዘርፎች እንዲረጋገጥ…

ተጨማሪ ያንብቡ

EEFRI እንጨት ሂደት መሳሪያዎች ይቀበላል

09 ጥር 2020, አዲስ አበባ. የኢትዮጵያ አካባቢ እና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት (EEFRI) መሳሪያዎች የመጀመሪያ የምድብ ተቀብለዋል (የእንጨት በመስራት ቴክኖሎጂስ / መሣሪያዎች) ስለ SIDA ድጋፍ ፕሮግራም በኩል የስዊድን መንግስት ከ “ኢትዮጵያ ውስጥ Catalysing ደን ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ለ ተቋማዊ ማጠናከር”. ፕሮጀክቱ በአሁኑ ጊዜ SLU ጋር በመተባበር ውስጥ ነው የሚተገበረው, EFCCC, CIFOR እና WGCF-NR. መሳሪያዎች ለማደስ EEFRI ማንቃት እና የምርምር ማዕከላት መካከል አንዱ ዘመናዊ ያደርጋል, ማለትም የደን ሀብት አጠቃቀም, ፈጠራ ምርምር እና ስልጠና ማዕከል (የ ከዚያም የእንጨት ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል).

ተጨማሪ ያንብቡ