የደን ሃይላይትስ ይህ ፋይል ተዘጋጅቶ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የደን ልማት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው።.
ተጨማሪ ያንብቡበመትከል ማንሰራራት
ለመጭው ትውልድ ምንዳ ለማውረስ በአረንጓዴ አሻራ ይረጋገጣል
ሐምሌ 24፣2017 ዓ.ም ፣700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር
አረንጓዴ አሻራ በመትከል ማንሰራራት፣ 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር
በመትከል ማንሰራራት (በመትከል መልሶ ማቋቋም)
ክቡር ጠቅላይ ሚ/ር አብይ አሕመድ (ዶክተር) የ2017 ዓ.ም. የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብርን ለማስጀመር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ያደረጉት ንግግር::
ተጨማሪ ያንብቡኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ለበርካታ ሀገሮች ምሳሌ መሆን ችላለች
በአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ኢትዮጵያ ለበርካታ ሐገሮች ምሳሌ መሆን መቻሏን የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር አቶ ከበደ ይማም ገለፁ፡፡ የመሬት መራቆት እና የአየር ንብረት ለውጥ በስነ ምህዳር ላይ አሉታዊ ተዕፅኖ እየሳረፈ በመሆኑ መንግስታት እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው ያነሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በየአመቱ የሚሰሩ ብዙ ጥናቶች በጉዳዩ ላይ ትኩረት አድርገው ሰፊ መረጃዎችን እንደሚያወጡም ገልፀዋል፡፡ በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ ለጉዳዩ የሰጠችው ትኩረት በአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ለበርካታ ሀገሮች ምሳሌ እንድትሆን ያስቸላት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አያይዘውም መንግስት ለተራቆቱ አከባቢዎች ማገገሚያ የሚውል ፈንድ ማፅደቁን ተከትሎ የደን ጭፍጨፋው ወደ 27 ሺህ ሔክታር መሬት ዝቅ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ…
ተጨማሪ ያንብቡየአረንጓዴ አሻራ የደን ሸፋን ከማሳደግ በላይ… – የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን | ፌስቡክ
የአረንጓዴ አሻራ ከደን ሸፋን ማሳደግ በላይ መሆኑን በኢቲቪ ዳጉ የውይይት መርሐ ግብር ላይ እንግዳ የነበሩት የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳሬክተር አቶ ከበደ ይማም ገልጸዋል። አረንጓዴ አሻራ እንደ ሀገር ጠንካራ ኢኮኖሚ የመገንባት እንዲሁም ጠንካራ ሀገረ መንግስት የመገንባት መሰረትም ነው ብለዋል። አረንጓዴ አሻራ የተራቆቱ መሬቶችን እንዲያገግሙ ከማድረግ ባሻገር በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ሰፊ የሆነ ድርሻ እንዳለው ያነሱት ዳይሬክተሩ፤ ለሀገር ሉዓላዊነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለውም ጠቅሰዋል። “የተራቆቱ መሬቶችን እንዲያገግሙ ማድረግ ካልቻልን፤ የምናልመው ምርታማነት አይኖርም፣ ብዝኃ ህይወት ያልቃል ብሎም እንደ ውኃ ያሉ ተፈጥሯዊ ሀብቶቻችን ይቀንሳሉ፤ ይህም በሂደት አስከፊ ለሆነ ችግር ይዳርገናል” ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ። ኢትዮጵያ ላለፉት…
ተጨማሪ ያንብቡየሕግ አውጪዎች አረንጓዴ ቅርስን ያፀድቃሉ, የተበላሸ የመሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ አዋጅ
ዲሴሽን 24, 2024 207 አዲስ አበባ, ታህሳስ 24, 2024 (FMC) - የኢትዮጵያ ወኪሎች ቤት (ሆፕ) ለአረንጓዴ ቅርስ ተነሳሽነት እና የተበላሸ የመሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያ እና አስተዳደር ለማቋቋም እና አስተዳደር ማዋረሪያ አዋጅ አላላለፈ. ይህ እንቅስቃሴ የደንበኝነትን ትብብር እና ጥቅማጥቅሞች በደን ዘርፍ ውስጥ የልማት ባልደረባዎች እንዲያሻሽሉ ይጠበቅበታል. ከ 4 ኛው ዓመት ዕድሜው 12 ኛ ስብሰባ ወቅት, 6 ኛው ሆራስ ሂሳቡን አዋጅ አይቷል. 1361/2017. ለአረንጓዴው ለልዩ ፈንድ ረቂቅ አዋጁ አዋጁ መያዙን ልብ ሊባል ይገባል…
ተጨማሪ ያንብቡየአረንጓዴአሻራ የተጎዱ መሬቶች ማገገሚያ ፈንድ
በኢፌዲሪ የኢትዮጵያ ደን ልማት Ethiopian Forestry Development-EFD Favorites · 2h · #የአረንጓዴአሻራ የተጎዱ መሬቶች ማገገሚያ ፈንድ See Translation Amhara Media Corporation/ አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን 4h · የጸደቀው ረቂቅ አዋጅ የተጎሳቆሉ አካባቢዎችን በደን ልማት መልሰው እንዲያገግሙ ያደርጋል። አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ደን ልማት ትናንት ታኀሣሥ 15 2017 ዓ.ም የጸደቀውን የአረንጓዴ አሻራ እና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያ እና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም የጸደቀው ረቂቅ አዋጅ በኢትዮጵያ የተጎሳቆሉ አካባቢዎችን በደን ልማት እና በጥምር ደን ግብርና መልሰው እንዲያገግሙ ያደርጋል ብለዋል። ከፍተኛ የኾነ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ…
ተጨማሪ ያንብቡ